“ቀድመን በጠዋት የተሰለፍነው ሀገራዊ ኀላፊነታችን ለመወጣት ነው” የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች
ሰቆጣ: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ምርጫ ክልል 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መካሄድ ጀምሯል።
በሰቆጣ ምርጫ ክልል ጣቢያ 9 የሚገኙ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎችም ምርጫውን በጉጉት ይጠብቁት እንደነበረ ገልጸዋል።
አቶ አያሌው ጣፈጠ እና ወይዘሮ...
በባሕር ዳር ከተማ መራጮች ድምጽ መስጠት ጀምረዋል።
ባሕር ዳር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሥርዓቱ ተጀምሯል።
ኢትዮጵያ መምረጥ ጀምራለች። የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎችም ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።
#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_2018_ዓ.ም #ባሕር_ዳር #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ
በታርቆ ክንዴ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዎች በጠዋቱ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተዋል። ድምጽም መስጠት ጀምረዋል።
በስማቸው አጥናፍ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
በባሕርዳር ከተማ የምርጫ ታዛቢዎች እና አሥፈጻሚዎች ለምርጫ ተዘጋጅተዋል።
ባሕርዳር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ከደቂቃዎች በኋላ ድምጽ መስጠት ይጀምራል።
በባሕርዳር ከተማ በምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ታዛቢዎች እና አሥፈጻሚዎች ተዘጋጅተው የምርጫውን ሰዓት እየተጠባበቁ ነው።
ዛሬ ኢትዮጵያ ትመርጣለች፤ ኢትዮጵያውያንም ነጋቸውን በካርዳቸው ይመርጣሉ።
#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_2018_ዓ.ም #ባሕር_ዳር #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ
ዘጋቢ፦...








