ዜናአማራየእለቱ አበይት ዜና በባሕር ዳር ከተማ መራጮች ድምጽ መስጠት ጀምረዋል። June 1, 2026 6 ባሕር ዳር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሥርዓቱ ተጀምሯል። ኢትዮጵያ መምረጥ ጀምራለች። የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎችም ድምጻቸውን እየሰጡ ነው። #አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_2018_ዓ.ም #ባሕር_ዳር #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ በታርቆ ክንዴ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/Amharamediacorporations ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዎች በጠዋቱ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተዋል። ድምጽም መስጠት ጀምረዋል።