🇪🇹🗳️ “ለሀገሬ ሰላም መርጫለሁ” መራጭ
ደሴ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎ አስናቁ ታከለ ከሌሊቱ 10:00 ጀምሮ በቢራሮ ክፍለ ከተማ በቦርቸሌ ቀበሌ በጅነአድ ምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጽ መስጠት ሲጀመር ድምጻቸውን መስጠታቸውን ነግረውናል።
ለሀገራቸው ድምጻቸውን በመስጠታቸው እና በጣቢያው...
🇪🇹🗳️ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ቻግኒ ከተማ መራጮች ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።
ከሚሴ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ቻግኒ ከተማ የሚገኙ ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ክፍት ኾነው መራጮች ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_2018_ዓ.ም #አዊ #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ
በሳሙኤል አማረ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
🇪🇹🗳️ በደብረ ማርቆስ ከተማ መራጮች ድምጽ እየሰጡ ነው።
ደብረ ማርቆስ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች በጠዋት ወጥተው እየመረጡ ነው።
#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_2018_ዓ.ም #ደብረ_ማርቆስ #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
“ቀድመን በጠዋት የተሰለፍነው ሀገራዊ ኀላፊነታችን ለመወጣት ነው” የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች
ሰቆጣ: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ምርጫ ክልል 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መካሄድ ጀምሯል።
በሰቆጣ ምርጫ ክልል ጣቢያ 9 የሚገኙ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎችም ምርጫውን በጉጉት ይጠብቁት እንደነበረ ገልጸዋል።
አቶ አያሌው ጣፈጠ እና ወይዘሮ...
በባሕር ዳር ከተማ መራጮች ድምጽ መስጠት ጀምረዋል።
ባሕር ዳር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሥርዓቱ ተጀምሯል።
ኢትዮጵያ መምረጥ ጀምራለች። የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎችም ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።
#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_2018_ዓ.ም #ባሕር_ዳር #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ
በታርቆ ክንዴ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!








