ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) “ጎበዝ ሶላር ሴል” ማምረቻን ጎበኙ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ገጻቸው ባጋሩት መልእክት ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ በሁዋጂያን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘውን "ጎበዝ ሶላር ሴል" ማምረቻን መጎብኘታቸውን ገልጸዋል።
ይህ ፋብሪካ በ2025 ኢትዮጵያ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) በመጋቢት እና ሚያዝያ 2018 ዓ.ም ያከናዎኗቸው ተግባራት
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።
👉 የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ
የመጋቢት ወር...
የዋግ እና የትግራይ ሕዝቦች በልብ የተቀራረቡ፣ ተከባብረው ደስታ እና ሀዘናቸውን የተካፈሉ የዕውነተኛ ጎረቤቶች ማሳያ...
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወፍላ፣ የኮረም፣ የዛታ እና የአበርገሌ ተፈናቃዮች በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል።
ሰልፈኞቹ ጎረቤት የትግራይ ሕዝብ በባሕል፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት እና በኢኮኖሚ ከአገው ሕዝብ ጋር የተጋመደ እንዲሁም...
“ብልጽግና ሕዝብን የሉዓላዊ ሥልጣን ባለቤት ያደረገ ፓርቲ ነው” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚያደርገውን የምርጫ ቅስቀሳ በአዲስ አበባ ስታዲየም በታላቅ ሥነ-ሥርዓት አካሂዷል።
በዕለቱም ፓርቲው ለክልል ምክር ቤት እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) የሚያወዳድራቸውን ዕጩዎች አስተዋውቋል።
በመድረኩ ላይ...
የኢትዮጵያ ፖስታ በዓለም አቀፍ የጥራት ምዘና ከአፍሪካ 1ኛ ደረጃን በመያዝ ተሸለመ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፖስታ በዓለም አቀፉ የፖስታ ኅብረት (ዩፒዩ) የፈጣን መልዕክት አገልግሎት (ኢኤምኤስ) የ2025 የጥራት ምዘና ከፍተኛ ድል በማስመዝገብ የአህጉራችን ቀዳሚ መኾኑን አረጋግጧል።
ተቋሙ በዓለም አቀፍ ደረጃም በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ...








