የዜጎችን የአገልግሎት አሰጣጥ የቀየረው አዲሱ አሠራር!

  ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 25/2018ዐዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ መሶብ አንድ ማዕከል የአገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል ውጤታማ ሥራ መሠራቱን ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ ተናግረዋል። ማዕከሉ በከተማ አሥተዳደሩ ስር የሚገኙ 10 ተቋማትን እና ሁለት የፌዴራል መስሪያ ቤቶችን...

ብልጽግና ፖርቲ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሠራ ነው።

  ደሴ: ሚያዝያ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ሴት የብልጽግና ፖርቲ አባላት እና ደጋፊዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለፓርቲው የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። ፖርቲው ለክልል እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረባቸውን እጩዎችንም አስተዋውቋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተሳተፉ...

ብርሸለቆ – የጀግኖች መፍለቂያ፤ የልማት አርበኝነትም ምልክት!

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት 38 ዓመታት የኢትዮጵያን ዳር ድንበር የሚያስከብሩ ለሀገራቸው ክብር እና ሉዓላዊነት በቆራጥነት የሚቆሙ የቁርጥ ቀን ልጆችን በማፍራት ስሙ በደመቀ ቀለም ተጽፏል። አንጋፋው የብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት የጀግኖች...

የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ገበያን በማረጋጋት ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው።

  ደብረብርሃን፡ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኘውን የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የምርት ሂደትን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) እና በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) “ጎበዝ ሶላር ሴል” ማምረቻን ጎበኙ።

  ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ገጻቸው ባጋሩት መልእክት ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ በሁዋጂያን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘውን "ጎበዝ ሶላር ሴል" ማምረቻን መጎብኘታቸውን ገልጸዋል። ‎ይህ ፋብሪካ በ2025 ኢትዮጵያ...