ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮብ ጄተን ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮብ ጄተን ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮብ ጄተን ጋር ውጤታማ የሥልክ ውይይት አድርገናል...
“ፍርድ ቤቶች በቀበሌ ቤቶች ይዞታ ላይ የመዳኘት ሥልጣን የላቸውም” የፌዴሬሽን ምክር ቤት
አዲስ አበባ፡ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት "የፍርድ ቤቶች ሚና፣ ተግዳሮት እና መፍትሔው" በሚል መሪ መልዕክት ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ ከከፍተኛ መሪዎች እና ከሕግ እና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ...
ዶናልድ ትራምፕ በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ መርከቦችን አጅቦ የማውጣቱ ዘመቻ ለጊዜው እንዲቆም አዘዙ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዶናልድ ትራምፕ በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ መርከቦችን አጅቦ የማውጣቱ ዘመቻ ለጊዜው እንዲቆም አዝዘዋል።
የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና የንግድ መርከቦችን በወሽመጡ ውስጥ ታጅበው እንዲያልፉ የሚያደርገው ሥራ በድንገት እንዲቋረጥ ተደርጓል። ዓላማው ደግሞ...
ከታሪፍ በላይ ከማኅበረሰቡ የተወሰደን ብር እያስመለስን ነው።
ባሕርዳር፡ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ በተፈጠረ የነዳጅ ዋጋ መጨር እና የቁጠባ ሥራ ምክንያት በመንግሥት በኩል መጠነኛ የታሪፍ ማሻሻያ ተደርጎ ነበር።
ይህንን ምክንያት በማድረግ በርካታ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች ያለ አግባብ...
“የሀገር ፍቅር እና ጽናትን ከአባቶቻችን እንውረስ” ልጅ ዳንኤል ጆቴ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 (አሚኮ) ጣሊያን የፈጸመችውን ወረራ እና አርበኞች ለነጻነት የከፈሉትን መስዋዕትነት የሚዘክረው የአርበኞች የድል በዓል ለ85ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው።
የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን የአርበኞችን ታሪክ ለትውልድ ማስተላለፍ...








