🚜 ለሜካናይዜሽን እርሻ ትኩረት መስጠቱን በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ግብርና መምሪያ...

  ​ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሜካናይዜሽን ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባለፈ ምርቶችን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ ሚናው ከፍተኛ ነው። በአማራ ክልል የሜካናይዜሽን እርሻ በስፋት ከሚተገበርባቸው አካባቢዎች መካከል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ቀዳሚ...

የኤች አይ ቪ ስርጭትን ለመግታት ወጣቶች ፋና ወጊ መኾን ይጠበቅባቸዋል።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ወጣቶች በኤች አይ ቪ ስርጭት ያላቸውን ተጋላጭነት ለመቀነስ ያለመ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኀላፊ መልካሙ ጌትነት የኤች...

🕯”በኤሌክትሪክ ኀይል ችግር ምክንያት ወደ ትናንቱ ዘመን መመለስ የለብንም” የበየዳ ወረዳ ነዋሪዎች

  ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን በበየዳ ወረዳ እና ጠለምት ወረዳዎች የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት አለመኖሩ ማኅበረሰቡን ወደ ትናንቱ ዘመን መልሶታል። በዞኑ በሁለቱም ወረዳዎች በርካታ ሕዝብ ቢኖርም የመሠረተ ልማት ትኩረት አለማግኘታቸው በዚህ...

“የዜጎችን እርካታ ለማረጋገጥ ቀዳሚው ተግባር ብቁ የኾነ የሰው ኃይል መገንባት ነው” ባንችአምላክ ገብረማሪያም

  ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ እና አሥተዳደር ሪፎርም ዙሪያ ከመገናኛ ብዙኀን እና ሕዝብ ግንኙነት መሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። የአማራ ክልል...

በተከሰተው የመኪና አደጋ የሟቾች ቁጥር 31 መድረሱን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።

  ደሴ: ሰኔ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ ጠዋት በደሴ እና ኮምቦልቻ መካከል ሐረጎ በተባለ ሥፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን መዘገባችን ይታወሰል። አሁን ደግሞ የሟቾች ቁጥር መጨመሩን ፖሊስ አስታውቋል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ...