ከኢኮኖሚ ተጠቃሚነት እስከ ማኅበራዊ ደኅንነት
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት ያከናወናቸውን ዐበይት ተግባራት እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከጎጃም ቀጣና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል።
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል...
የኮረም፣ ዛታ እና ወፍላ ወረዳዎች «የእጉምርዳ ዘብ» ሰላም አስከባሪ ሚሊሻዎችን አስመረቁ።
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ሥልጠና የወሰዱ የኮረም፣ ዛታ እና ወፍላ ወረዳዎች «የእጉምርዳ ዘብ» ሰላም አስከባሪ ሚሊሻዎች ተመርቀዋል።
ተመራቂዎቹ ባለፉት ስድስት ዓመታት የአካባቢያቸውን ሰላም ለማጽናት ሲታገሉ መቆየታቸውን ገልጸዋል።
"ማንነት በግድ...
የእንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
የእንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በመደበኛ እና በተከታታይ ትምህርት በመምህርነት ሙያ ያሠለጠናቸውን 818 ተማሪዎች ለ14ኛ ጊዜ አስመርቋል።
ከተመራቂዎቹ መካከል 332 የሚኾኑት ኮሌጁ ለመጀመሪያ ጊዜ በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐ ግብር ያሠለጠናቸው ናቸው። ቀሪዎቹ በዲፕሎማ መርሐ ግብር ሥልጠናቸውን የተከታተሉ...
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሳደግ ይገባል።
በአማራ ክልል በግብርና፣ በእንስሳት እና ዓሣ ሃብት ልማት ላይ ትኩረት ያደረገ "ዘመናዊ ግብርና ለሁለንተናዊ ልዕልና" በሚል መሪ መልዕክት በምሥራቅ አማራ ቀጣና ለሚገኙ የዞን እና የወረዳ ግብርና እና የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት መሪዎች፣ ከቀበሌ ግብርና...
መንግሥት ግትር እና ተላላኪ ጽንፈኛ ቡድን ላይ ቀጣይነት ያለው የሕግ ማስከበር እርምጃ ይወስዳል።
የአማራ ክልል መንግሥት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫውም ሰላም ለሀገራችንም ኾነ ለክልላችን ሁለንተናዊ ልማትና ሕልውና መሠረት ነው ብሏል።
ሰላም ለሰው ልጆች ሁሉ እንደ እስትንፋስ እጅግ አስፈላጊ ተፈጥሯዊ ጸጋ ነው። ሰላም በሌለበት ሁኔታ ወልዶ መሳም፣ ዘርቶ...








