የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ደሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ በደሴ ከተማ እያካሄደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ የብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ እና...
የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ደሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ በደሴ ከተማ እያካሄደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ የብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ እና...
“ምሥራቅ ዕዝ ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮውን በመወጣት የሕዝባችንን የሰላም እና የልማት ፍላጎት አሳክቷል”ሌተናል ጄኔራል መሐመድ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምሥራቅ ዕዝ የተጣለበትን ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮ ለመወጣት ያደረጋቸው ስምሪቶች የሕዝብን የሰላም እና የልማት ፍላጎት ማሳካታቸውን በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ገልጸዋል።
ሌተናል ጄኔራል...
አሚኮ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እኩል ዕድል ሰጥቷል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ ምርጫን የተመለከቱ መረጃዎችን በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች በዘገባዎች እና በፕሮግራሞች ለሕዝብ ሲያደርስ ቆይቷል።
የተለያዩ ምርጫን የተመለከቱ መረጃዎችን በማጋራት ከአሚኮ ጋር ሲሠሩ ከነበሩ...
ባሕር ዳር ከተማ በልማት ጎዳና ላይ የምታሳየው መነቃቃት የነገ ተስፋን በተጨባጭ የሚያሳይ መሆኑን ምክትል...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተፈጥሮ እውነት ከታሪክ ክብር ጋር በተዋሃደባት፣ በጣና ሐይቅና በዓባይ ወንዝ በታጀበችው የውበት ማማዋ ባሕር ዳር ገብተናል ብለዋል በማኅበራዊ ትስስር ገጻው ባወጡት መረጃ።
ባሕር ዳር ከተማ በልማት ጎዳና ላይ የምታሳየው መነቃቃት...








