“እየተግባባን መሥራት እና ማደግ ይገባናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የደብረ ማርቆስ ንጉሥ ተክለሃይማኖት አውሮፕላን ማረፊያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያን መረቁ።

  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የደብረ ማርቆስ ንጉሥ ተክለሃይማኖት አውሮፕላን ማረፊያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ...

የዋግ ኽምራን የመብራት መቆራረጥ ለመቅረፍ የኮንክሪት ምሰሶዎች ሊሠሩ ነው።

  በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በ2018 በጀት ዓመት ለመሠራት ታቅደው ግን ተቋርጠው የነበሩ የሦስት ገጠር ከተሞች የመብራት ዝርጋታ ፕሮጀክቶችን መልሶ ለመገንባት በ15 ቀናት ውስጥ የኤሌክትሪክ ምሰሶ የማጓጓዝ ሥራ እንደሚጀመር የሀገር አቀፍ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ፕሮግራም የአማራ ክልል...

“የደብረ ማርቆስ ከተማ የሰላም ችግሩን ቀልብሳ ልማት ላይ ትገኛለች”

  ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደብረ ማርቆስ ከተማ እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ በከተማዋ በርካታ የልማት ሥራዎች እየተሠሩ መኾናቸውን ገልጸዋል። ነገ የሚመረቀውን...

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በደብረ ማርቆስ ከተማ እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።

  በጉብኝቱ ከርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተጨማሪ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው፤ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይረጋ ሲሳይ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችም ተገኝተዋል። የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) በደብረ...