በባሕር ዳር ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምረጡኝ ቅስቀሳ እና የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች፣ ደጋፊዎች እና አባላት በተገኙበት የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። በምረጡኝ ቅስቀሳው የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርእሰ...

በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው። በድጋፍ ሰልፉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል። የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ...

በከሚሴ ከተማ ብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

ከሚሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ''ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር'' በሚል መሪ መልዕክት እየተካሄደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ የፓርቲው ደጋፊዎች እየተሳተፉ ነው። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የከሚሴ ከተማ እና የደዋ ጨፋ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላት...

በወረታ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በወረታ ከተማ አሥተዳደር እና በፎገራ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ እና የድጋፍ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። የከተማዋ ነዋሪዎች ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል። የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ https://linktr.ee/Amharamediacorporations ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን...

“የጀመርነውን የብልጽግና እና የልማት ጉዞ በምንም ዓይነት ፈተና አናቆምም ” የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው። ‎ሰልፈኞቹ ከለውጡ መሪዎች ጋር ጎን መቆማቸውን ገልጸዋል። የብልጽግና ፓርቲን ዓላማ እና ስኬቶች የሚያንጸባርቁ ልዩ ልዩ መልዕክቶችንም አሰምተዋል። ‎የጀመርነውን...