ማንኛውም ተዘዋዋሪም ሆነ ተቀማጭ የዕጩ ወኪሎች ግዴታዎች፦

  1. የምርጫ ኃላፊው የሚሰጠውን ትዕዛዞች ማክበር አለበት፣ 2. የምርጫ ሂደቱን ከሚያውኩ ተግባራት መቆጠብ አለበት፣ 3. አግባብ ባለው አካል ሲጠየቅ መታወቂያውን ማሳየት አለበት፣ 4. የምርጫ ሕጉን ማክበር አለበት፣ 5. የምርጫውን ሂደት የመከታተል ተግባሩን ሲያከናውን መራጮች ማንን መምረጥ እንዳለባቸው አስተያየት...

“በክልሉ የተሻለ ሰላም መፈጠሩ ሕዝቡ በሙሉ አቅም እንዲያለማ አስችሏል።” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር) እንደገለጹት ጠንካራ ሀገር ለመገንባት፣ ዴሞክራሲን ለማስፈን እና ልማትን ለማፋጠን ሰላምን ማረጋገጥ ቀዳሚው ተግባር ነው። ለዚህ ደግሞ የኅብረተሰቡ የነቃ...

🌿 በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 7 ቢሊዮን በላይ ችግኞች ለተከላ ተዘጋጅተዋል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመጭው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ላይ ስኬታማ ተግባር ለመፈጸም ሰፊ ዝግጅት መከናወኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ኅላፊ ደረጀ ማንደፍሮ ለመጭው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር...

ሕዝቡ የምርጫው ባለቤት እንደመኾኑ በሰላም እና በስኬት እንዲጠናቀቅም በቅንጅት እየሠራ ነው።

  ፍኖተ ሰላም፡ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን የጸጥታ መዋቅር ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሙሉ ዝግጅት ማጠናቀቁን የዞኑ የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ ኮማንደር አዱኛ አዳሙ አስታውቀዋል። የጸጥታ ኅይሉ ከማኅበረሰቡ ጋር በመቀናጀት አካባቢውን በንቃት...

በምርጫ የጥሞና ቀናት ክልከላዎችን መተላለፍ በሕግ ያስጠይቃል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫው ሊጠናቀቅ 4 ቀን ሲቀረው ያለው ጊዜ "የጥሞና ወቅት" በመባል ይታወቃል። አቶ ሙሉጌታ አሻግሬ በአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የኢኮኖሚ ጉዳዮች የወንጀል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ናቸው። የጥሞና ወቅት የፖለቲካ ፓርቲዎች መድረኩን ለባለቤቱ...