በምርጫ የጥሞና ቀናት ክልከላዎችን መተላለፍ በሕግ ያስጠይቃል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫው ሊጠናቀቅ 4 ቀን ሲቀረው ያለው ጊዜ "የጥሞና ወቅት" በመባል ይታወቃል። አቶ ሙሉጌታ አሻግሬ በአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የኢኮኖሚ ጉዳዮች የወንጀል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ናቸው። የጥሞና ወቅት የፖለቲካ ፓርቲዎች መድረኩን ለባለቤቱ...

ለምርጫው ስኬታማነት ማኅበረሰቡ ኀላፊነቱን እየተወጣ ነው።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገርን ሰላም እና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት ምርጫው በስኬት መካሄድ አለበት። ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም፣ በነጻነት እና በፍትሐዊነት እንዲጠናቀቅ ማድረግ ደግሞ ከጸጥታ ኃይሉ በእጅጉ ይጠበቃል። የሰሜን ጎንደር ዞን ሰላም እና ጸጥታ...

የዴሞክራሲ ሥርዓት የሚጠነክረው በዜጎች ንቁ ተሳትፎ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች በነጻነት ድምጻቸውን የሚሰጡበት ዴሞክራሲያዊ ሂደት ነው። ሰላማዊ ምርጫ ደግሞ ለሀገር መረጋጋት፣ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እና ለሕጋዊ የሥልጣን ሽግግር መሠረታዊ ነገር ነው። በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ...

“ስኬታማ ምርጫ እንዲከናወን ታሪካዊ ኀላፊነታችንን እንወጣለን” የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች

  ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊከናወን አራት ቀናቶች ብቻ ቀርተዋል። በዚህ ጠቅላላ ምርጫ ላይ ይበጃል የሚሉትን ለመምረጥ ዝግጁ መኾናቸውን የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። የአካባቢያቸውን ሰላም በመጠበቅ እና በምርጫው ዕለት ንቁ ተሳታፊ በመኾን...

🗳️በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚበጃቸውን ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

  ጎንደር፡ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ለሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የሚበጃቸውን ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን አሚኮ ያነጋገራቸው የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። አቶ ሸረፈዲን ኢብራሂም፣ አቶ ዘሪሁን በሪሁን እና አቶ አምበል ብርሃኔ ለአሚኮ እንደተናገሩት ካርድ አውጥተው የምርጫውን...