የባሕል ፍርድ ቤቶች ግጭትን በዕርቅ የሚያጸኑ፣ ቁርሾ እና ቂምን የሚሽሩ ናቸው” አቶ ዓለምአንተ አግደው
ደብረብርሃን፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ዕውቅና ያገኙ የባሕል ፍርድ ቤቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ የሚያስችል የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ ተካሂዷል።
በክልሉ ሕጋዊ ዕውቅና የተሰጣቸውን 15 ያህል አለመግባባት መፍቻ ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን...
“መብታችን ተጠቅመን ድምጻችን ለመስጠት ተዘጋጅተናል” የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች
ጎንደር: ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምርጫ ካርዳቸውን ተጠቅመው ድምጽ ለመስጠት ዕለተ ሰኞን እየጠበቁ መኾኑን የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ምርጫው ሰላማዊ፣ ፍትሐዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ የድርሻቸውን ለመወጣት ዝግጁ መኾናቸውንም ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።
በጎንደር ከተማ ነዋሪነታቸውን ካደረጉ አስተያየት...
🗳️ 🇪🇹 በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው።
ሰቆጣ፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለምርጫው ቁሳቁስ እየተሰራጨ መኾኑን የምርጫ ክልሉ ገልጿል።
የሚሰራጩት የምርጫ ቁሳቁስም የድምጽ መስጫ ሳጥኖች፣ ልዩ ልዩ የምርጫ ወረቀቶች፣ መራጮች በምስጢር የሚመርጡባቸው መከለያዎች እና ሌሎች አስፈላጊ...
🗳️ 🇪🇹በእንጅባራ የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት ሥራ እየተከናወነ ነው።
እንጅባራ፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በ "ኮሶበር" የምርጫ ክልል ለምርጫው የሚውሉ ቁሳቁሶችን ወደየምርጫ ጣቢያዎች የማሠራጨት ሥራ እየተከናወነ ይገኛል።
የኮሶበር የምርጫ ክልል ኀላፊ አንሙት እምቢአለ ምርጫውን በስኬት ለማጠናቀቅ በቂ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።
ለዚህም ይረዳ...
🗳️ 🇪🇹 በምዕራብ ጎንደር ዞን የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው።
ገንዳ ውኃ፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በተሟላ መንገድ ለማከናወን የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ መኾኑን የመተማ ምርጫ ክልል አሥተባባሪ መሠረት ዋሲሁን ተናግረዋል።
የምርጫ ቁሳቁሱ ያለምንም ችግር የምርጫ ጣቢያዎች ወደሚገኙበት አካባቢ እየገባ...








