ማኅበረሰቡ በምርጫው ያሳየው ንቁ ተሳትፎ የዴሞክራሲያዊ ልምምዱን ዕድገት የሚያሳይ መኾኑን የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

  ጎንደር፡ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ በኾነ መንገድ መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱም ካለፉት የምርጫ ጊዜያት የተሻለ እና የሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ልምምድ ያደገበት መኾኑን መታዘባቸውንም ገልጸዋል። ለሥልጣን ሽግግር የድምጽ ብልጫ እንጂ...

“ማንም ይመረጥ ማን የሕዝብ ድምጽ ማክበር ይገባል” የቆቦ ከተማ ነዋሪዎች

  ወልድያ፡ ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት ለሕዝብ ይፋ እየተደረገ ይገኛል። የምርጫ ጣቢያዎችን ጊዜያዊ ውጤት ሲመለከቱ አሚኮ ያገኛቸው የቆቦ ከተማ ነዋሪዎች ምርጫው ነፃ፣ ዴሞክራሲያዊ እና...

የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች ጊዜአዊ የምርጫ ውጤት እየተመለከቱ ነው።

  ወልድያ፡ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በወልድያ ከተማ ምርጫ ክልል በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ውጤቶች እየተገለጹ ይገኛሉ። የወልድያ ከተማ ነዋሪዎችም ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶችን በየምርጫ ጣቢያዎቹ እየተመለከቱ ነው። አሚኮ በከተማዋ ተዘዋውሮ በተመለከተባቸው የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ጊዜያዊ ውጤቶች ግልጽ...

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።

  ባሕርዳር፡ ግንቦት 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በከፍተኛ ስኬት፣ ሥልጡን እና ሕዝባዊ ተሳትፎ በጎላበት መልክ በታላቅ የሕዝብ ድል መጠናቀቁን አስታውቀዋል። ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ተወዳዳሪ የሌለው ሚና ለተጫወቱት የክልሉ...

ከምርጫ ማግሥት ለሀገር ሰላም እና ልማት መሥራት ይገባል።

  ደብረ ታቦር: ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ አድርገዋል። የከተማዋ ነዋሪዎችም በምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት ጊዜያዊ የድምፅ ውጤቶችን እየተመለከቱ ነው። ውጤቱን ሲመለከቱ ካገኘናቸው መካከል አቶ ልብሴነው መሥፍን እና ወይዘሮ...