“የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር እድገት መደላድል ነው” የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ፡ ሚያዚያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ አራተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል።
የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴም ኤክስፖውን ጎብኝተዋል። ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴ የአንድ ሀገር የዕድገት መደላድል የኢንዱስትሪ ዘርፉ እንደኾነ ተናግረዋል።
በዚህ ኤክስፖም ይህንን የሀገር ውስጥ...
የባሕር ዳር መምህራን የምርምር ስኬት!
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በተለዋዋጭ ዓለም ውስጥ ትውልድን የማነጽ ጉዞ በበርካታ ተግዳሮቶች የታጠረ ነው።
ከመማሪያ መጽሐፍት ይዘት እስከ ተማሪዎች የመቀበል አቅም ልዩነት ድረስ ያሉት መሰናክሎች የትምህርት ጥራትን በየዕለቱ ይፈታተኑታል።
ታዲያ ይህንን ክፍተት ለመሙላት እና...
የፖለቲካ ፓርቲዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ ሲያደርጉ ሕጎችን ማክበር ይጠበቅባቸዋል።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ መርጫ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለታል። የፖለቲካ ፖርቲዎች የራሳቸውን ማኒፌስቶ፣ መርሐግብር እና እቅዶቻቸውን እያስተዋወቁ ይገኛሉ።
የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ማድረግ የሚገባቸውን እና ማድረግ የሌለባቸውን ጉዳዮችን...
ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ዜጎችን ለውስብስብ ችግር እየዳረገ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በፍልሰት አሥተዳደር እና አሠራር ሥርዓት መወሰኛ ደንብ ቁጥር 252/2018 ዙሪያ ከሚመለከታቸው አጋር እና ባለ ድርሻ አካላት ጋር መክሯል።
የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ ብርሃኑ ጎሽም...
“ኢትዮጵያ በእናንተ ትኮራለች” ጄኔራል አበባው ታደሰ
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በሰሜን ምዕራብ እዝ የግዳጅ ቀጣና ተገኝተው የሠራዊቱን የዝግጁነት ደረጃ ተመልክተዋል።
በግዳጅ ቀጣናው መልዕክት ያስተላለፉት የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም...








