☘️🌿በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 7 ቢሊዮን በላይ ችግኝ ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እንደ ሀገር ሰፊ ትኩረት ተሰጥቷቸው ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል አንዱ ነው። መርሐ ግብሩ የደን ሽፋንን ከማሳደግ እና የአፈርን መሸርሸር ከመከላከል ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል...
“ሕዝቡ በሰጠው ድምጽ ከሚመረጠው ፓርቲ ጋር በጋራ ለመሥራት ዝግጁ ነን” የፖለቲካ ፓርቲዎች
ደብረብርሃን: ግንቦት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ድህረ ምርጫው ሰላማዊ እና የተረጋጋ እንዲኾን በሕዝብ ድምጽ ከሚመረጠው ፓርቲ ጋር በጋራ ለመሥራት ዝግጁ ነን ሲሉ የተለያዩ የፓለቲካ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪዎች ተናገሩ።
ምርጫ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ይገኛል።
በዚህ...
“ሕዝቡ ለሀገሩ ድምጹን በመስጠት ያሳየው የዴሞክራሲ ፍላጎት ድንቅ ነበር” አቶ ጥላሁን ደጀኔ
ደብረ ታቦር: ግንቦት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ የላቀ ተሳትፎ ላደረጉ የዞኑ ነዋሪዎች በሙሉ ምስጋና አቅርቧል።
የዞኑ ዋና አሥተዳዳሪ ጥላሁን ደጀኔ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ የደቡብ ጎንደር ሕዝብ ሀገራዊ...
የቻግኒ ከተማን ውበት እየገለጠው ያለው የኮሪደር ልማት ሥራ
እንጅባራ: ግንቦት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር መቀመጫ እንጅባራ ከተማ በ53 ኪሎ ሜትር ርቀት በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና በጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ መተላለፊያ ኮሪደር ላይ የምትገኘው ቻግኒ ከተማ ኢትዮጵያውያን በፍቅር የሚኖሩባት ውብ...
“ሚሊሻው የሕዝባዊነትን ትርጉም በተግባር ያሳየ ኃይል ነው” ኮሚሽነር አስቻለ አላምሬ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን ግንቦት 29/2018 ዓ.ም በክልል ደረጃ የሚካሄደውን የሚሊሻ 30ኛ ዓመት የምሥርታ በዓል እና የእውቅና መርሐ ግብር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን ኮሚሽነር...








