ተጽዕኖ ፈጣሪ የኾኑ የሕዝብ እንደራሴዎችን መምረጥ ለጠንካራ ሀገር መሠረት ነው።

ደብረ ማርቆስ: ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ እና ፍትሐዊ እንዲኾን ከሃይማኖት አባቶች እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ የተሳተፉ የሃይማኖት አባቶች እና...

በደብረታቦር ከተማ “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል ከሃይማኖት አባቶችና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር...

ባሕር ዳር :ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የመድረኩ ተሳታፊዎቹ በካርዳቸው የሚመራቸውን ፓርቲ ለመምረጥ በጉጉት እየተጠባበቁ መኾኑን ገልጸዋል። የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ደበበ አክሎግ ፓርቲያቸው ቃሉን በተግባር ለመተርጎም ቁርጠኛ መኾኑን ገልጸዋል። የከተማ አሥተዳደሩ...

ምርጫ የሥልጡንነት መገለጫ!

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምልክት ትውውቅ እና የምረጡኝ ቅስቀሳውን በዳንግላ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ምክትል አስተዳዳሪ አይተነው...

የንጹሕ ውኃ አቅርቦትን እና የአርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት ያረጋገጠው የማንጎ ልማት።

ባሕር ዳር :ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የማንጎ ኩታገጠም ልማትን ጎብኝተዋል። የሥራ ኀላፊዎቹ በሹምሽሃ 023 ቀበሌ በመገኘት በፀሐይ ብርሃን (ሶላር ሲስተም) የሚሠራን የንጹሕ የውኃ መጠጥ አቅርቦትን...

ብልጽግና ፓርቲ ለወጣቶች ተጠቃሚነት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው።

ጎንደር :ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎ከጎንደር ከተማ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ወጣቶች ለብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ እና የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። "በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" የማሸጋገር ራዕይ በሚል መሪ መልዕክት የተካሄደው የወጣቶች የድጋፍ...