የሀገርን እጣ ፈንታ በካርዳቸው ለመወሰን መዘጋጀታቸውን የአብርሐጅራ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ የአብርሐጅራ ከተማ ነዋሪዎች ግንቦት 24/2018 ዓ.ም በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ ዝግጁ መኾናቸውን ለአሚኮ ተናግረዋል። የአብርሐጅራ ከተማ ነዋሪ አቶ አስመቸ መለስ ዘንድሮ በመራጭነት...

🗳️ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወጣቶች “የሰላም ዘብ እኔው ነኝ” በማለት ለስኬታማ ምርጫ እየሠሩ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፊታችን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማ ኾኖ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር አስታውቋል። የዞኑ ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ አንተነህ ታደሰ ለምርጫው ስኬታማነት...

ሕይወታቸውን ያሻሽላል ያሉትን ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የፋርጣ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ።

  ደብረታቦር፡ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን የፋርጣ ወረዳ አርሶ አደር እያሱ ዋለ፣ አርሶ አደር አደራ ጌትነት እና አርሶ አደር ደረሰ ውብአንተ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ በወቅቱ የመራጭነት ካርድ ማውጣታቸውን ለአሚኮ ተናግረዋል። ግንቦት 24/2018...

🗳️ ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ እየተሠራ መኾኑን የፈንድቃ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ገለጸ።

  እንጅባራ፡ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረስብ አሥተዳደር የፈንድቃ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ኢንስፔክተር አደራጀው አሰፋ የፖሊስ አባላት በምርጫ ጉዳይ ላይ ሥልጠና ወስደው ወደ ተግባር መግባታቸውን ገልጸዋል። ምርጫው ሰላማዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅም ሥራዎች እየተሠሩ...

🗳️ በደቡብ ጎንደር ዞን ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አስተማማኝ የጸጥታ ዝግጅት ተደርጓል።

  ደብረታቦር፡ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን ፓሊስ መምሪያ ኀላፊ ኮማንደር ንጉስ ታመነ እንደተናገሩት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን አንስተዋል፡፡ ኀላፊው የጸጥታ ኀይሉ ሙያዊ ሥነ ምግባርን ተላብሶ ሥራውን ሲሠራ...