“በመስዋዕትነት የጸና፣ በፈተና ያለፈ፣ ፈተናን የሚሻገር የጸጥታ ኀይል እየገነባን ነው”

  ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ እና ስኬታማ ኾኖ ተጠናቅቋል። ለምርጫው ስኬታማነት ደግሞ የክልሉ የጸጥታ ኀይል ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት በመሥራት ስኬትን አስመዝግበዋል። የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ...

ኮሚሽኑ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿ ተስፋ የጣሉበትን ታሪካዊ የምክክር ኀላፊነት ለመወጣት ዝግጁ ነው።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሚሽኑ የጀመረው ጉዞ ስኬታማ ሆኖ የተተለሙ ታላላቅ ሀገራዊ ግቦች እውን እንዲሆኑ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ሆኖ የተተለሙ ታላላቅ ሀገራዊ ግቦች እውን...

መሬት የሰጠው የፍራፍሬ ሲሳይ! 🍊

  ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶ አደር ዘነበ ወልዴ በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የዝቋላ ወረዳ ነዋሪ ናቸው። በአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት በመሳተፍ በዓመት ከ300 ሺህ ብር በላይ ተጠቃሚ ኾነዋል። ማንጎ፤ ሙዝ፣ ብርቱካን እና ሌሎች ፍራፍሬዎችን...

👁️🩺 የፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነፃ የዐይን ሞራ ግርዶሽ የቀዶ ጥገና ሕክምና አገልግሎት...

  ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ"ላይት ፎር ዘ ወርልድ" ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ነፃ የዐይን ሕክምና እና የዐይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል። ​ሆስፒታሉ ለማኅበረሰቡ...

🏭 ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ከስኳር ምርት ባሻገር !

  ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ከ24 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ግዙፍ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ነው። 🚜 🌱ፋብሪካው በዋናነት ስኳር እና የስኳር ተረፈ ምርቶች ላይ ዓላማ አድርጎ የተቋቋመ ቢኾንም እንኳን...