“ኢትዮጵያ ለቀዳማዊ ልጅነት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ: ግንቦት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ ዓለም አቀፍ የቀደማይ ልጅነት ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ተጀምሯል።
በኮንፈረንሱ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ ለቀዳማዊ ልጅነት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች ብለዋል።
በዚህም የራሱን አዋጅ በመቅረጽ በትምህርት ፓሊሲ...
ብልጽግና ፓርቲ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጽናት እየሠራ ነው።
ደሴ: ግንቦት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የመንግሥት ሠራተኛ አባላት የቅስቀሳ እና እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሐግብር እያካሄደ ነው።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና በደሴ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ...
“ልጆች ላይ መሥራት በነገ ሀገር ላይ መሥራት ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዓለም አቀፍ የቀዳማይ ልጅነት ጉባኤን አስጀምረዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የቀዳማይ ልጅነት ልማት አበባ እና አዝመራው፣ ከዛሬ ተሻግሮ በትውልዶች የሚሰበሰብ የሀገር...
በትክክለኛ መረጃ ላይ የተመሠረተ ምርጫ የዴሞክራሲ መሠረት ነው።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን በደቡብ አቸፈር ወረዳ እና በዱርቤቴ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎችን የማስተዋወቅ እና የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው።
በወረዳውና በከተማው በተለያዩ ቀበሌዎች ነው መርሐ ግብሩ እየተከናወነ ያለው። ቅስቀሳ እና...
ለሰላማዊ ምርጫ ሴቶች ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ነጻ፣ ፍትሐዊ እና ተአማኝነት ያለው ኾኖ እንዲጠናቀቅ ሴቶች በግንባር ቀደምትነት ሊሳተፉ ይገባል።
ወይዘሮ ምንታምር ዘለቀ የቻግኒ ከተማ ነዋሪ ናቸው። በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ይበጀኛል የሚለውን ፓርቲ...







