የክልሉን ሰላም በአስተማማኝ ደረጃ ለመጠበቅ የሚያስችል የሚሊሻ ኀይል እየተገነባ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ለበርካታ ዓመታት በክልል ደረጃ ባለው የመንግሥት እርከን በጽሕፈት ቤት ደረጃ ነበር ተዋቅሮ የቆየው። በቅርቡ አደረጃጀቱ ወደ ኮሚሽን ከፍ ብሏል።
ተቋሙ በአዋጅ ተቋቁሞ ሥራ የጀመረበትን የ30ኛ ዓመት...
ሰላማዊ እና ጽናት ያላት ሀገር ይገነባል ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች የሀገሪቱ የሥልጣን ምንጭ መኾናቸውን በተግባር የሚያሳዩበት መንገድ ነው። አንድ ዜጋ በሰጠው ድምጽ የሀገሪቱን ዕጣ ፈንታ የመወሰን አቅም ይኖረዋል።
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኘነት ትምህርት...
“ብልጽግና ግልጽ ራዕይ ያለው ፓርቲ ነው” አቶ መካሻ ዓለማየሁ
ደብረ ብርሃን: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ሸዋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ መልዕክት የምረጡኝ ቅስቀሳ እና የምልክት ማስተዋወቅ መርሐ ግብር አካሂዷል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ መካሻ ዓለማየሁ...
የወጣቶች ድምጽ ለነገዋ ኢትዮጵያ ታላቅ ዋጋ አለው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "በወጣቶች ሀሳብ ኢትዮጵያን ወደተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት ከወጣቶች ጋር የምርጫ ቅስቀሳ አካሂዷል።
የባሕርዳር ከተማ ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኀላፊ ሰብለ ዘውዱ ወጣቶች...
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለስምንት ምሁራኑ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለስምንት ምሁራኑ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ግንቦት 3/2018 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ሥብሠባ፤ በምርምር፣ በመማር ማስተማር እና በከፍተኛ የማኅበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ...








