“የኢድ አል ዓደሃ (አረፋ) በዓል የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት በዓል ነው”

  አዲስ አበባ፡ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 447ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል አደሃ (አረፋ) በዓልን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት መግለጫ ሰጥቷል። የምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ ሙሐመድ ሸሪፍ...

“የሀገራችን ዕድገት እና ልማት ባለቤቶች እኛ በመኾናችን የእኛን ምርጫ ማንም አይመርጥልንም” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)

  ደብረ ብርሃን: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ በደብረ ብርሃን ከተማ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ ላይ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን...

ምርጫ የሥልጡን ሕዝብ መገለጫ ነው።

ደብረ ማርቆስ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ መልዕክት የብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሂዷል። የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት ኀላፊ እና በደብረ ማርቆስ ምርጫ ክልል የክልል ምክር...

“ብልጽግና ፓርቲ የባሕር በር ጥያቄያችን ዕውን እንዲኾን አበክሮ ይሠራል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች፣ ደጋፊዎች እና አባላት የምረጡኝ ቅስቀሳ እና የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። የብልጽግና ፓርቲ የክልል ምክር ቤት ዕጩ እና የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...

“ብልጽግና ፓርቲ ሀገርን ወደ ከፍታ ለማሻገር እየሠራ ያለ ፓርቲ ነው” አቶ ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የብልጽግና ፓርቲ የምረጡኝ ቅስቀሳ እና የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ብልጽግና...