ምርጫ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም አማራጭ የሌለው ሕገ መንግሥታዊ ግዴታ ነው።

ፍኖተሰላም: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የድጋፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያውን በቡሬ ከተማ አካሂዷል። የቡሬ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሃይማኖት...

“ጎንደር የኢትዮጵያ አንድነት እና የሉዓላዊነት አርማ ኾና ዘልቃለች” አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር)

ጎንደር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አሥተባባሪ አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር) ጎንደር የታሪክ፣ የቀደምት ሥልጣኔ፣ የጀግንነት ማማ...

“ብልጽግና ፓርቲ ደብረታቦር ከተማን ወደ ሚመጥናት ከፍታ ለማድረስ ይሠራል” አቶ ሲሳይ ዳምጤ

ደብረታቦር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረታቦር ከተማ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎች የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል። የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ኀይለኢየሱስ ሰለሞን የረጅም ጊዜ የሕዝብ ጠያቄ...

ምርጫው ሰላማዊ እና ፍትሐዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም ኀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል።

  ጎንደር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ በአይከል ከተማ አካሂዷል። ‎በመድረኩ የተገኙት የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኀላፊ ብርቱካን ሲሳይ ‎ብልጽግና ፓርቲ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ...

የድምፅ መስጫ ካርዶች ሕትመት ተጠናቆ ስርጭት ተጀመረ።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚያገለግሉ የድምፅ መስጫ ካርዶች ሕትመት ተጠናቆ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውንና ስርጭት መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ዛሬ ለጋዜጠኞች እና ለተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን...