🗳️ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ እየተሠራ ነው።

  ደሴ፡ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊካሄድ ሦሥት ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ ኮማንደር ሰኢድ አሊ ምርጫው በስኬት እንዲጠናቀቅ እየተሠራ መኾኑን ተናግረዋል። ማኅበረሰቡ በምርጫ ወቅት...

ለምርጫው ስኬታማነት ትርጉም ሰጥቶ መንቀሳቀስ እንደሚያስፈልግ የፍኖተ ሰላም ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገርን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት፤ ሰላምን በዘላቂነት ለማረጋገጥ እና የሕዝብን እውነተኛ ፍላጎት ለማሟላት ምርጫ መሠረታዊ ነው። የፍኖተ ሰላም ከተማ ወጣቶችም በዚህ ታላቅ ሀገራዊ ሂደት ላይ የበኩላቸውን አሻራ ለማሳረፍ እየተዘጋጁ...

🗳️ በቅንጅት መሥራት ለምርጫው ስኬታማነት ወሳኝ ነው፡፡

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማካሄድ በሰፊ ዝግጅት ላይ ትገኛለች፡፡ በጅንካ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህሩ ምስክር ከተማ ምርጫ የአንድ ሀገር ሕዝብ ሥልጡንነት ማሳያ ነው ብለዋል። ምርጫ ሲካሄድ የራሱ ሂደት አለው...

በድምጻቸው ለመወሰን መዘጋጀታቸውን የባሕር ዳር ነዋሪዎች ተናገሩ።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 21/2018 (አሚኮ) የፊታችን ሰኞ ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፃችንን በመስጠት ለመወሰን ተዘጋጅተናል ሲሉ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ከ50 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ድምፃቸውን ለመስጠት ካርድ የወሰዱበትና የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተሳተፉበት...

🗳️ በምርጫ ክርክሩ የሚፈልጉትን ፓርቲ ለመምረጥ የሚያበቃ ግብዓት እንዳገኙ የቻግኒ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደሩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተለያዩ መገናኛ ብዙኅንን በመጠቀም የምርጫ ክርክር፣ የምረጡኝ ቅስቀሳ እና የምርጫ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብሮችን አካሂደዋል። በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የቻግኒ ከተማ ነዋሪዎችም በፖለቲካ...