በአዲስ አበባ 24 ፈጣን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኃይል መሙያዎች ዛሬ ሥራ ጀምረዋል፡፡
አዲስ አበባ: ሰኔ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቂሊንጦ የኢንዱስትሪ ፓርክ ያስገነባቸውን 24 ፈጣን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኃይል መሙያ ወደ ሥራ አስገብቷል።
የኀይል መሙያ ጣቢያው ከኢንዲስት ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን ጋር በመተባበር ነው የተገነባው።
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ...
በአማራ ክልል ለ2018 ዓ.ም
አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ261 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት ተዘጋጅቷል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ እና የተፋሰስ ልማትን በተመለከተ ለምዕራብ አማራ ለዞን እና ለወረዳ የተፈጥሮ ሀብት...
በምዕራብ ጎጃም ዞን 418 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የጸጥታ ችግሩ ካጋጠመ ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት መንግሥት የሰላም ጥሪዎችን ሲያቀርብ ቆይቷል፤ እያቀረበም ይገኛል።
ይህንንም መነሻ በማድረግ በክልሉ በርካታ ታጣቂዎች የኃይል አማራጭን በመተው እና የሰላም ጥሪውን በመቀበል...
ከቃላት የዘለለ የተግባር ክንድ በአረንጓዴ አሻራ
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በደን መመንጠር እና በአየር ንብረት መዛባት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው። ይሁን እንጂ በ2011ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የሀገሪቱን ዕጣ ፈንታ ለመቀየር የተነሳ ትልቅ...
ሕዝቡ በምርጫው በንቃት በመሳተፍ ለዴሞክራሲ ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በተመለከተ ከሚዲያዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚንስትሯ እናትዓለም መለሰ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሰላም፣ በንቃት እና በኃላፊነት በምርጫ ሂደቱ በመሳተፍ ለዴሞክራሲ ያለውን ጽኑ...







