በአንድ ጀምበር እስከ አሁን ከ578 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን መተከላቸውን የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ገልጸዋል።

የ2018 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ዛሬ ዕለት በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ ነው፡፡ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ (ዶ.ር) የዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል። መላው ኢትዮጵያዊ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...

“የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ነው”

የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የ800 ሚሊዮን የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብርን በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በጨለቃ ክላስተር በመገኘት አሻራቸውን አስቀምጠዋል። ከርእሰ መሥተዳድሩ በተጨማሪ የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር መስመር ሥራ አሥኪያጅ ኢንጅነር ታከለ...

በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር የተፈጥሮ ሚዛንን በመጠበቅ የዜጎችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ መቻሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል...

  ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር 800 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ሂደቱን በስኬት ለማጠናቀቅ ከማለዳው አንስቶ እየተሳተፉ ይገኛሉ። በዚህም ርዕሰ መስተዳድሩ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በጉራጌ ዞን በቀቤና ልዩ ወረዳ...

“የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ጋር የምንስማማበት ዓይነተኛ መሣሪያ ነው” አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

በሀገር አቀፍ ደረጃ "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ መልዕክት "በአንድ ጀምበር" የ800 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር...

“ቀጣናውን የአትክልት እና ፍራፍሬ ኮሪደር ለማድረግ እየተሠራ ነው”

  በሰሜን ወሎ ዞን የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በመርሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የዞኑ ግብርና መምሪያ ኀላፊ ተገኝ አባተ በዞኑ ከ167 ሚሊዮን በላይ ችግኝ ለተከላ የተዘጋጀ ሲኾን በአንድ ጀምበር 28 ነጥብ 8 ሚሊዮን ችግኝ ይተከላል...