🇪🇹🗳️ የዳንግላ ወረዳ አርሶ አደሮች ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።

  እንጅባራ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በዳንግላ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች እየተካሄደ ነው። የወረዳው አርሶአደሮች ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ። አርሶ አደሮቹ ሀገርን መገንባት የሚቻለው ዜጎች በካርድ ድምጻቸውን ሲሰጡ ብቻ ነው ብለዋል። ይህንን ታሳቢ በማድረግ ሀገር ይመራል ለሚሉት...

🇪🇹🗳️ ዜጎች በምርጫ መንግሥት ለመመስረት ያላቸው ቁርጠኝነት የሚደነቅ መኾኑን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ...

  ጎንደር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎‎በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ላይ አርማጭሆ ወረዳ ትክል ድንጋይ ከተማ ምርጫው ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ እየተካሄደ ነው። በምርጫው የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎች ድምፃቸውን ሰጥተዋል። ‎ ‎በትክል ድንጋይ ከተማ በቀበሌ 01 ምርጫ ጣቢያ "ሐ" ድምጽ ሲሰጡ...

ጎንደር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ መኮንን ብርሃን በጎንደር ከተማ ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ‎ ‎ካርዳቸውን አባ ሳሙኤል ቀበሌ አየር ማረፊያ ምርጫ ጣቢያ ማውጣታቸውን የገለጹት አቶ መኮንን ድምጻቸውንም በዚሁ ምርጫ...

“የዛሬው አሻራችን ለራሳችን ብቻ ሳይኾን ለልጆቻችንም ትልቅ ትርጉም ያለው ነው” እናቶች

ደብረ ብርሃን፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ 08 ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ ድምጻቸውን ከሰጡ መራጮች መካከል ወይዘሮ ዘውዴ መኮንን አንዷ ናቸው። ‎ ‎የዛሬው አሻራቸው ለራሳቸው ብቻ ሳይኾን ለልጆቻቸው ትልቅ ትርጉም...

ምርጫውን አፍሪካውያን መታዘባቸው ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም ፈር ቀዳጅነቷን ዳግም በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የደገመችበት ነው።

አዲስ አበባ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 17 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብልጽግና ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ እና የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትር እናታለም መለሰ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሚኒስትሯ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀም መምረጣቸውን...