“ኢትዮጵያዊነት ማንነት ነው፤ ይህን ማንነት ማስከበር ደግሞ የትውልዱ ድርሻ ነው”
ባሕዳር፡ ሚያዚያ 27/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአርበኞች ቀን የድል ቀን ብቻ አይደለም። የቀደምት አባቶችን ተጋድሎ፣ የሀገር ፍቅር፣ ጽናት፣ አንድነት እና ኢትዮጵያዊ ሥነልቦና ለቀጣዩ ትውልድ የሚያስተምር ትልቅ የታሪክ መዝገብ ጭምር ነው።
የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር እና ተመራማሪ ገረመው...
ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን የነጻነት ንቅናቄ አስኳል ናት።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታጋይነት አንድ ግለሰብ ብቻውን ወይም ከሌሎች ሰዎች ጋር ስለ ሀገር ክብር የሚያካሂደው ተጋድሎ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አርበኞች ደግሞ የታጋይነት ቁልፍ ማሳያ ናቸው።
አርበኞች በጦር እና በጎራዴ የጠላትን መሣሪያ እየቀሙ ስለ...
“ትናንት የተከፈለውን መስዋዕትነት መዘከር ወደፊት ለመስፈንጠር ፋይዳው የጎላ ነው” አሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)
ደሴ፡ ሚያዝያ 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ሚሊሻ መምሪያ የክልሉ የሚሊሻ 30ኛ ዓመት በዓል እና የዕውቅና መርሐግብር አካሂዷል።
አሚኮ ያነጋገራቸው ሚሊሻዎች የተሰጠን ዕውቅና ለቀጣይ ሥራ የሚያነሳሳ እና ሀገር ውለታችንን እንዳልዘነጋችው ያሳየን ነው ብለዋል። በቀጣይም...
በአማራ ክልል የተማሪዎች የዓይን ጤና ልየታ ሥራ ተጀመረ።
ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ዓይነ ሥውርነትን ለመከላከል እና የዕይታ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች ለመርዳት የሚያስችል የዓይን ጤና ልየታ ሥራ ተጀምሯል።
ይህ የልየታ ተግባር በባሕር ዳር፣ በጎንደር እና በደብረ ብርሃን ከተሞች በሚገኙ ሁሉም...
የክልሉ ኢንቨስትመንት እንዲነቃቃ መንግሥት እና ባለሀብቶች ተቀራርበው መሥራት አለባቸው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች በኢንቨስትመንት ከተሠማሩ ባለሀብቶች ጋር በባሕር ዳር ከተማ መክረዋል።
በውይይቱ የተሳተፉ ባለሀብቶች ለኢንቨስትመንት የሚያስፈልጉ ቀልጣፋ አሠራሮች እንዲተገበሩ፤ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች እንዲፈቱ፤ የኃይል...








