🕊️በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በሺህዎች የሚቆጠሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
ጎንደር: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 🤝 መንግሥት በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ለሰላም አማራጮች ቅድሚያ በመስጠት ለታጣቂ ኀይሎች ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ ሲያደርግ ቆይቷል። ይህንን ተከትሎ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች በርካታ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን እየተቀበሉ ነው።✅
የማዕከላዊ...
አረንጓዴ አሻራ የቡና እና ፍራፍሬ ምርቶችን የጨመረ ሁነኛ የኢኮኖሚ ምንጭ ኾኗል።
ፍኖተሰላም: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን በአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር ከ2 ሚሊዮን በላይ የቡና እና የፍራፍሬ ችግኞችን ለመትከል እየተሠራ ነው። የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር የሀገሪቱን የደን ሽፋን ከማሳደግ ባሻገር የአርሶአደሮችን የቡና እና ፍራፍሬ ምርት...
🏢የጎንደር ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ይጠናቀቃል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የዜጎችን እንግልት ለማስቀረት ታስቦ ተግባራዊ የተደረገ ነው።
🏙️ለዚሁ አገልግሎት የሚኾኑ ዘመናዊ እና ምቹ የአገልግሎት መስጫ ማዕከላትም በየከተሞቹ እየተገነቡ ወደ ሥራ ገብተዋል።...
በአማራ ክልል የወባ በሽታ የሚያጠቃቸው አካባቢዎች ተለይተው የመከላከል ሥራዎች እየተሠሩ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ቆላማ አካባቢዎች የወባ በሽታ የክረምት መግባት እና የክረምት መውጫ ወቅቶች ላይ በስፋት ይከሰታል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች አካባቢዎችም በሽታው እንዳይከሰት የመከላከል ሥራው እየተከናወነ ይገኛል፡፡
የጃዊ ወረዳ ጤና ጽሕፈት...
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያ ሴቶች ማህበር አባላት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የለውጥ እና...
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉን የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ያለው፣ ቀልጣፋ፣ ዘመናዊ፣ተደራሽ፣ ጊዜ እና ወጪ ቆጣቢ በማድረግ፣ ፍርድ ቤቶች የሕዝብ አመኔታን ያተረፉ እንዲሆኑ የሚያስችል የለውጥ እና የማሻሻያ...







