“ዛሬ የምንተነፍሰው የነጻነት አየር የእነዚያ ታላላቅ ባለታሪኮች የጽናት ውጤት ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ85ኛው የዐርበኞች የድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያ ለዘመናት ታፍራ እና ተከብራ የኖረች፣ ሊወርሯት የሞከሩትን...

“የባሕር በርን ማስመለስ ከዘመኑ አርበኞች የሚጠበቅ ነው” ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ እየተከበረ በሚገኘው 85ኛው የአርበኞች ድል ላይ ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወራሪ የፋሽስት ኃይሎች ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ይዘው ቢመጡም አርበኛ አባቶች እና እናቶች...

የምሥራቅ ዕዝ ኮር በወሰደው እርምጃ የጠላት የቡድን መሣሪያና ትጥቆችን መማረኩ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በባሕርዳር ዙሪያ መሸንቲ አካባቢ የሀገር ኩራት የሆነው የምሥራቅ ዕዝ ኮር አንድ ሬጅመንት ባደረገው ስኬታማ ኦፕሬሽን የፅንፈኛዉን የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎችን መማረኩ ታውቋል። ​ ​የሬጅመንቱ የሠራዊት አባላት በቆራጥነትና በላቀ...

“አርበኝነት ለሀገር ያለ ዋጋ የሚከፈል ከራስ ወዳድነት የነጻ መሥዋዕትነት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) ለ85ኛው ጀግኖች አርበኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸው እንኳን ለ85ኛው የጀግኖች አርበኞች በዓል አደረሳችሁ ብለዋል። ሚያዝያ 27 ቀን ኢትዮጵያውያን ጀግኖች አርበኞች የፋሽስትን ወረራ የቀለበሱበት እና...

“ኢትዮጵያ ዛሬም የሥራ አርበኛ ልጆችን አጥብቃ ትሻለች” ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 (አሚኮ) 85ኛው የኢትዮጵያ የአርበኞች ቀን እየተከበረ ነው። ኢትዮጵያ ዛሬም እንደ ትላንቱ በሁሉም መስክ እኔ "ለሀገሬ አርበኛ ነኝ" የሚሉ እና በሥራቸው ሉዓላዊነቷን የሚያስከብሩ አርበኛ ልጆችን አጥብቃ የምትሻ መኾኑን የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች...