የከሚሴ ጠቅላላ ሆስፒታል የእናቶች እና የሕጻናት ሕክምና ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
ከሚሴ: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማስጀመሪያ በመርሐ ግብሩ የተሳተፉ የከተማዋ ነዋሪዎች በማስፋፊያ ፕሮጀክቱ መደሰታቸውን ገልጸዋል። ተገቢውን ጥበቃ ለማድረግ እንደሚሠሩም ተናግረዋል።
የከሚሴ ጠቅላላ ሆስፒታል ሥራ አሥኪያጅ ካሊድ ሙስጠፋ ሆስፒታሉ ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ አልፎ ለአጎራባች ዞኖች አገልግሎት የሚሰጥ...
“ብልጽግና ፓርቲ ለሴቶች ተጠቃሚነት የሚሠራ ሀገራዊ ፓርቲ ነው” አቶ እንድሪስ አብዱ
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የሚሴ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሴቶች ክንፍ አሥተባባሪነት ''በጸና እና በተደራጀ የሴቶች ድምጽ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እናሻግራለን'' በሚል መሪ መልዕክት የብልጽግና ፓርቲ...
የሚሊሻ 30ኛ የምሥረታ በዓል በሁመራ ከተማ እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
የአማራ ክልል ሚሊሻ የተመሠረተበትን 30ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ነው። በዓሉ ጠንካራ የሚሊሻ ኃይል ለመገንባት እና የክልሉን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ እንደሚያስች ተገልጿል።
ዛሬ ደግሞ የአማራ ክልል ሚሊሻ 30ኛ ዓመት የምሥረታ...
ለመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ሪፎርም መሳካት የመሪዎችን ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ሪፎርም በተመረጡ ስምንት ተቋማት የዝግጅት ምዕራፍ ተግባራዊ እየተደረገ መኾኑን የሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ አስታውቋል።
የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው...
“ይወክለኛል የምንለውን ፓርቲ መወሰን ያለብን በካርዳችን ብቻ ነው” የዳውንት ወረዳ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድበት ዕለት እየተቃረበ መምጣቱን ተከትሎ በሰሜን ወሎ ዞን ሰፊ የምርጫ ቅስቀሳ እና የዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።
ከዚህ ጋር ተያይዞ የመምረጥ መብታቸውን ለመጠቀም በከፍተኛ ተነሳሽነት እና ዝግጁነት...








