በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በርካታ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን እየተቀበሉ ነው።

  #ባሕር_ዳር: ሰኔ 25/2018 ዓ.ም በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የግጭትን መዘዝ የተረዱ በርካታ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን እየተቀበሉ ነው። ሰላም የሕይወት መሠረት ነው። የሰላምን አስፈላጊነት እና የግጭትን መዘዝ የተረዱ በአማራ ክልል በትጥቅ ትግል ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በርካታ ታጣቂዎች የሰላምን...

የምክክር ጉባዔው ስኬታማ እንዲኾን የአወያዮች ሚና ከፍተኛ ነው።

  አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ጉባዔው ሙያዊ ማብራሪያ ከሚያቀርቡ ባለሙያዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ኮሚሽኑ በአካታች እና በአሳታፊ መርሕ ሀገራዊ መግባባት...

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዲሱን የደንብ ልብስ አስተዋወቀ።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 25/2018 ዓ.ም የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ባለፋት ዓመታት ሲጠቀምበት የነበረውን የደንብ ልብስ በአዲስ የደንብ ልብስ መተካቱን አስታውቋል። አዲሱን የደንብ ልብስም ዛሬ በልዩ ልዩ ፖሊሳዊ ሥርዓት አስተዋውቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና...

በሰሜን ሸዋ ዞን በጽንፈኛው ቡድን ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል።

  #ባሕር_ዳር: ሰኔ 25/2018 ዓ.ም በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በጽንፈኛው ቡድን ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሀገር መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል። በመከላከያ ሠራዊት የአየር ወለድ ክፍለ ጦር ሬጅመንት በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ወረዳ በልዩ ስሟ ራራት...

የሀገራዊ ምክክሩ ዋና ዋና የሂደት መገለጫዎች!

  #ባሕር_ዳር ሰኔ 25/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሂደት አሳታፊነትን እና አካታችነትን ለማረጋገጥ ምን ምን ተግባራትን አከናወነ? ☀️ ሰፊ የኅብረተሰብ ተሳትፎ፦ ምክክሩን አሳታፊ ለማድረግ የሃይማኖት ተቋማትን፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እና ታዋቂ ግለሰቦችን ያካተተ ነበር። ☀️ ሁለንተናዊ...