ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግባለች።
6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት አካሂዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከምክር አቤት አባላት ለተነሱት ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ...
“በአንድ ጊዜ ለብቻ ለማደግ የሚደረግ ጥረት ጎጂ ነው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ እንደቀጠለ ይገኛል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከምክር ቤት አባላት ገቢን በተመለከተ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።
ገቢ ላይ ሪፎርም በመካሄዱ እና ዲጂታላይዝድ በማድረግ...
“የውጭ ግንኙነታችን የኢትዮጵያን የውሳኔ ሉዓላዊነት ማስጠበቅ መሠረት ያደረገ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው።
በማብራሪያቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የዲጂታል እንቅስቃሴን...
“45 በመቶ የሚኾነው የመድኃኒት አቅርቦት የሚመረተው በሀገር ውስጥ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምላሻቸው በ2018 በጀት ዓመት መንግሥት ለመድኃኒት...
“የነገዋን ኢትዮጵያ የሚገነባው የትምህርት ኢንቨስትመንት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በትምህርት ዘርፍ እየተከናወኑ ባሉ ሀገራዊ ሥራዎች ዙሪያ ለምክር ቤቱ አባላት ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በዚሁ ማብራሪያቸውም መንግሥት...







