በምዕራብ ጎጃም ዞን 418 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የጸጥታ ችግሩ ካጋጠመ ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት መንግሥት የሰላም ጥሪዎችን ሲያቀርብ ቆይቷል፤ እያቀረበም ይገኛል።
ይህንንም መነሻ በማድረግ በክልሉ በርካታ ታጣቂዎች የኃይል አማራጭን በመተው እና የሰላም ጥሪውን በመቀበል...
ከቃላት የዘለለ የተግባር ክንድ በአረንጓዴ አሻራ
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በደን መመንጠር እና በአየር ንብረት መዛባት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው። ይሁን እንጂ በ2011ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የሀገሪቱን ዕጣ ፈንታ ለመቀየር የተነሳ ትልቅ...
የቡሬ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የኅብረተሰቡን ችግር የሚፈታ የፈጠራ ሥራ ይዞ ብቅ ብሏል።
ፍኖተሰላም: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመኖ አቅርቦት
የእንስሳት ሃብት ምርታማነትን ለማሳደግ እና ዘርፉ የሚገባውን ጥቅም እንዲሰጥ ወሳኝነት አለው።
በእንስሳት ሀብት ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች እና ኢንተርፕራይዞች ላይ በየጊዜው የመኖ ዋጋ መጨመር በዘርፉ ውጤታማነት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድርም...
ምርታማነትን የማሳደግ ተስፋ የተጣለበት የተፈጥሮ ማዳበሪያ ፋብሪካ በማምረት ላይ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለምርትና ምርታማነት ትልቅ ድርሻ ያለውን የአፈር ማዳበሪያ በሀገር ውስጥ በማማምረት ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን ሀሴት የተፈጥሮ ማዳበሪያ ማምረቻ ፋብሪካ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር መላኩ አለበል...
ሕጻናትን አሳታፊ እና ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎች እየተሠሩ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በየዓመቱ ሰኔ 9 ቀን የሚከበረውን የአፍሪካ የሕጻናት ቀን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኀላፊ...








