ሴቶች በምርጫ ንቁ ተሳታፊ በመኾን ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ማረጋገጥ አለባቸው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ላይ ዕኩል ተሳታፊ እና ተጠቃሚ እንዲኾኑ የሚያደርግ ትልቅ መድረክ ነው።
ወይዘሮ ስለናት ካሳሁን የእንጅባራ ከተማ ነዋሪ ናቸው። ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ካርድ ቀድመው በማውጣት በእጃቸው...
በኮሪደር ልማት ከይዞታቸው የሚነሱ ሰዎች ካሣ እና ትክ ቦታ እየተሰጣቸው ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የከተሞችን ዕድገት የሚመጥን የኮሪደር ልማት እየተተገበረ መኾኑን የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ አማካሪ ሽቤ ክንዴ ተናግረዋል።
ማኅበረሰቡ የኮሪደር ልማትን በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በሀሳብ እና በቁሳቁስ እየደገፈ...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ለሥራ ጉብኝት ኮምቦልቻ ገብተዋል።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብዝኃ ሃይማኖትና ባሕል መገኛ፣ የፍቅርና የአብሮነት ተምሳሌት፣ የአራቱ ቅኝቶች መፍለቂያ፣ የታሪክ ማህደሯ ምድር ወሎ ገብተናል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አጋርተዋል።
እንደ ቦርከና ወንዝ የማይነጥፈው ገራገርነታችሁ፣ የማይጠገብ...
በጎንጅ ቆለላ ወረዳ የመራጮች ምዝገባ በንቃት እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን በጎንጅ ቆለላ ወረዳ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች እየተከናወነ ይገኛል።
ምዝገባው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በርካታ የወረዳው ነዋሪዎች የዜግነት ኀላፊነታቸውን ለመወጣት ወደ ምርጫ ጣቢያዎች...
“ለነጻነት እታገላለሁ የሚል ኃይል እንዴት ንጹሐንን እያገተ ገንዘብ ይዘርፋል?”
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ያጋጠመው የጸጥታ ችግር በማኅበረሰቡ ላይ ዘርፈ ብዙ ጉዳት እያስከተለ ነው። የሰዎችን ሕይወትም እያጎሳቆለ ይገኛል።
በጫካ ያሉት ኃይሎች ባደረሱት ጥፋት ሕዝብ ለሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሣራ እየተጋለጠ መሆኑን በየአካባቢው የሚገኙ...








