ለጠንካራ ፓርቲ ጠንካራ አደረጃጀት ያስፈልጋል።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራትን ገምግሟል።
በመድረኩ ከዞኖች፣ ከከተማ አሥተዳደሮች እና ወረዳዎች የመጡ የአደረጃጀት ዘርፍ መሪዎች ተሳትፈዋል።
በልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል...
የጥምቀት አከባበር ከትናንት እስከ ዛሬ።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እያንዳንዱ ሰው ስለ ጥምቀት በዓል ቢጠየቅ የኾነ ትዝታ ይኖረዋል። ለዛሬ ግን ሁለት የዕድሜ ባለጸጋዎችን የትናንት ትዝታቸውን ከዛሬው ሁነት ጋር በንጽጽር እንዲህ አጫወቱን።
እማሆይ የሺወርቅ አስረስ ይባላሉ፤ የባሕር ዳር ከተማ...
የአምሳለ ዮርዳኖስ ጥምቀት በላሊበላ
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ በፍጹም ትሕትና ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ተጉዞ በአገልጋዩ በቅዱስ ዮሐንስ እጅ የተጠመቀበትን ዕለት የሚከበርበት በዓል ነው፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ከሚከበሩት የዓደባባይ በዓላትም አንዱ...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
ከጥር እስከ ጥር ታሪክ፣ ባህል ትውፊትና እምነት ከሚነገርባት እና ከሚዘመርባት ሙዝየሟ ከተማ ጎንደር ገብተናል፡፡
ከኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ጋር በመኾን ጎንደር አፄ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ስንደርስ የሞቀ አቀባበል ላደረጉልን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ የጎንደር ተቀዳሚ...
እንግዲህማ ጥምቀት መጣ።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንግዲህማ ጥምቀት መጣለት፤ ጡሩምባ ቀን ወጣለት፤ ተንጠልጥሎ ጭስ መጠጣት አበቃለት። ተሰቅሎ ከከረመበት ወረደ። በጨርቅ ተወልውሎ፣ እስትንፋስን ስቦ ታቦታቱን ማድመቅ ጀመረ።
ጡሩምባ በአፈጣጠሩ የእርሱ የኾነ እስትንፋስ የለውም፤ ትንፋሽ ከሰው ተብድሮ...








