
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የእንጅባራ ከተማ ነዋሪ የኾኑ አካል ጉዳተኞች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በንቃት ለመሳተፍ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።
የዘንድሮው ምርጫ አካል ጉዳተኞችን በልዩ ትኩረት ያካተተ ነው፤ ለዚህም ዝግጁ ነን ብለዋል።
እያንዳንዱ ድምጽ ትልቅ ዋጋ ስላለው መራጮች በዕለቱ ወጥተው ድምጽ መስጠት አለባቸው ነው ያሉት።
ዘጋቢ :- በቃሉ ፈረደ
የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
