ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና...

ወጣቶች ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲካሄድ ንቁ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች በሀገራቸው የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ የሚወስኑበት ዴሞክራሲያዊ ሂደት ነው። ወጣቶች ደግሞ የዚህ ሂደት ንቁ እና ወሳኝ ተዋናይ ናቸው። ወጣቶች የሰላም አምባሳደር በመኾን በሂደቱ ላይ በንቃት መሳተፍ እንዳለባቸው...

“የምርጫውን ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት ለማከናወን የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። በአማራ ክልልም ምርጫው በስኬት እንዲጠናቀቅ ሰፊ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል። የአማራ ክልል ሰላም...

ሚሊሻ በአንድ እጁ ልማትን በመከወን፣ በሌላ እጁ ሰላምን የሚያረጋግጥ ኀይል መኾኑን አሳይቷል።

  ከሚሴ: ግንቦት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የከሚሴ ከተማ አሥተዳደር የሚሊሻ 30ኛ ዓመትን በማስመልከት የምሥጋና እና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የብሔረሰብ አሥተዳደሩ እና የክልል የሥራ ኀላፊዎች ተሳትፈዋል። የከሚሴ ከተማ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አብዱረህማን አህመድ፣...

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የሚታዩ የግብርና ማነቆዎችን በመፍታት ምርትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው።

ሁመራ: ግንቦት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሊጥ ምርት ድርሻ እና በውጭ ንግድ አቅርቦት የኢትዮጵያን 88 በመቶ ድርሻ የሚሸፍነው አማራ ክልል መኾኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገልጿል። የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ...