“በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም ቃል የገባነውን በተግባር አረጋግጠናል ” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር...
ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ የተገነቡ መሠረተ ልማቶችን መርቀዋል።
የወረባቦ ወረዳ የውኃ እና ኢነርጅ ልማት ጽሕፈት ቤት ኀላፊ እና የወረዳው ምክትል አሥተዳዳሪ መሀመድ ሰኢድ...
📺 🎙️ ሚዲያው የግብርና እና የእንስሳት ልማት ሥራዎችን ግንባር ቀደም አጀንዳ ሊያደርጋቸው ይገባል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ "የሚዲያ ሚና ለዘመናዊ ግብርና" በሚል መሪ መልዕክት ከሚዲያ እና ከኮሙኒኬሽን ተቋማት መሪዎች እና የሕዝብ ግንኙነት ኀላፊዎች ጋር እየመከረ ነው።
በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል የመንግሥት...
የጤና ቢሮ ብቃት ያለው የሰው ኀይል ለመገንባት እየሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ከምሥራቅ ጎጃም ዞን እና ከወረዳ መሪዎች ጋር በመኾን የቢቸና መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን የአገልግሎት አሰጣጥ እና የመድኃኒት አቅርቦት ገምግመዋል።
የጤና ቢሮ ምክትል ኀላፊ መልካሙ ጌትነት በግምገማው...
ለምርጫው ስኬታማነት የሴቶች ሚና ቁልፍ ነው።
ባሕር ዳር፡ ግንበት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊካሄድ ቀናት ብቻ ቀርተውታል።
ፓርቲዎችም ማኅበረሰቡ የሚፈልገውን መምረጥ እንዲችል በቀጣይ አምስት ዓመታት የሚሠሯቸውን ዕቅዶች፣ ፕሮግራሞች፣ እጩዎች እና የምርጫ ምልክቶቻቸውን እያስተዋወቁ ይገኛሉ።
ምርጫው ሰላማዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅም ማኅበረሰቡ የራሡን...








