የኢድ አል አደሃ በዓል በደብረ ታቦር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

  ደብረታቦር፡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ 1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል አደሃ በዓል በስግደት፣ በሶላት እና በሃይማኖታዊ አስተምህሮ እየተከበረ ይገኛል። የደብረ ታቦር መስጊደል ኡስማን ኢማም ሀጅ ሸፈቀ መሐመድ የዒድ አል አደሃ በዓል የደስታ...

በሰሜን ወሎ ዞን በ20 ቢሊዮን ብር የልማት ፕሮጀክቶች በፍጥነት እየተከናወኑ ነው።

  ወልድያ: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ የተሠሩ የልማት ተግባራትን ተመልክተዋል። የኮሪደር ልማት፣ የአውቶብስ መናኽሪያ፣ የትምህርት ቤት ማስፋፊያ እና ድልድይ ግንባታን ጎብኝተዋል፤ ሥራም አስጀምረዋል። የመርሳ ከተማ ከንቲባ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የነጌሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያን መረቁ።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 24ኛ የሀገር ውስጥ መዳረሻ የሆነውን እና አዲሱን የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያን በይፋ መርቀዋል። እንደ ቦይንግ 737 ማክስ ያሉ ዘመናዊ...

በዓሉን በጋራ ማዕድ በመጋራት ማሳለፍ ይገባል።

  ፍኖተ ሰላም: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 447ኛው የዒድ አል-አደሃ (አረፋ) በዓል በፍኖተ ሰላም ከተማ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በተገኙበት ተከብሯል። የፍኖተ ሰላም ከተማ የእስልምና ጉዳዮች ምክትል ሠብሣቢ ሐጂ ሀሰን አሊ ለመላው የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች እና...

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀረር ከተማ እየተከበረ ነው።

  ባሕር ዳር፡ በሀረሪ ክልል 1ሺሕ 447ኛው የዒድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል በሀረር ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በክልሉ በገጠርና ከተማ ወረዳዎች የሚገኙ የሃይማኖቱ ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ በሀረር በሚገኘው ኢማም አሕመድ ስታድየም በመሰባሰብ...