” ‘መንገድ ተዘግቷል’ በሚል የሚራገበው ፕሮፖጋንዳ የጽንፈኛ ኃይሉ የተለመደ የሐሰት ወሬ ነው” እሸቱ የሱፍ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር) ከአሚኮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በቂ የጸጥታ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል።
የምርጫ ቁሳቁስ በክልሉ በሚገኝ የምርጫ ክልሎች...
ለስኬታማ የምርጫ ሂደት የማኅበረሰቡ ሚና ጉልህ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እንዲኾን በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የምዕራብ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
የምዕራብ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ተሾመ ብዙ በምርጫ ወቅት የፖሊስ ሚናን እና የምርጫ ሕግጋትን...
የባሕል ፍርድ ቤቶች ግጭትን በዕርቅ የሚያጸኑ፣ ቁርሾ እና ቂምን የሚሽሩ ናቸው” አቶ ዓለምአንተ አግደው
ደብረብርሃን፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ዕውቅና ያገኙ የባሕል ፍርድ ቤቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ የሚያስችል የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ ተካሂዷል።
በክልሉ ሕጋዊ ዕውቅና የተሰጣቸውን 15 ያህል አለመግባባት መፍቻ ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን...
“መብታችን ተጠቅመን ድምጻችን ለመስጠት ተዘጋጅተናል” የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች
ጎንደር: ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምርጫ ካርዳቸውን ተጠቅመው ድምጽ ለመስጠት ዕለተ ሰኞን እየጠበቁ መኾኑን የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ምርጫው ሰላማዊ፣ ፍትሐዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ የድርሻቸውን ለመወጣት ዝግጁ መኾናቸውንም ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።
በጎንደር ከተማ ነዋሪነታቸውን ካደረጉ አስተያየት...
🗳️ 🇪🇹 በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው።
ሰቆጣ፡ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለምርጫው ቁሳቁስ እየተሰራጨ መኾኑን የምርጫ ክልሉ ገልጿል።
የሚሰራጩት የምርጫ ቁሳቁስም የድምጽ መስጫ ሳጥኖች፣ ልዩ ልዩ የምርጫ ወረቀቶች፣ መራጮች በምስጢር የሚመርጡባቸው መከለያዎች እና ሌሎች አስፈላጊ...








