“የዳኝነት እና የጋዜጠኝነት የሙያ ሥነ ምግባርን መሠረት በማድረግ ለአንድ ዓላማ መሥራት ይገባል” አቶ ዓለምአንተ...

  ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍርድ ቤቶች የለውጥ ሥራዎች እና በፍርድ ቤት ጉዳዮች አዘጋገብ ዙሪያ ለሴት ጋዜጠኞች በባሕር ዳር ሥልጠና እየሰጠ ነው። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ...

🇪🇹 የዓለም ቁንጮ ቢሊየነሮችን የሳበው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ

  ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​ኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት እየተከተለችው ያለው ንቁ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ፣ ሀገሪቱን የዓለም አቀፍ ባለሀብቶች እና የልማት አጋሮች ማዕከል እያደረጋት ይገኛል። በተለይም ለኢንቨስትመንት ያሳየችው ቁርጠኝነት እና እየተከናወኑ ያሉ የፖሊሲ ማሻሻያዎች፣...

🇪🇹የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ለቱሪዝም ከፍታ!

  ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የበርካታ ቅርስ ባለቤት የኾነችው ኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢኮኖሚ ዘርፏን ለማሳደግ የተለያዩ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን አከናውናለች። የኢትዮጵያ የቱሪዝም ልማት ዲፕሎማሲ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ተፈጥሯዊ እና ታሪካዊ ጸጋዎችን በመጠቀም ዓለም አቀፍ ገጽታዋን ለመገንባት፣ የውጭ...

የሰላም ጥረቱ በክልሉ የተሻለ የትራንስፖርት እና የንግድ እንቅስቃሴ እንዲኖር አስችሏል” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ጊዜያት በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር በሰዎች የዕለት ተዕለት ሕይወት ላይ ጥሎት የነበረው ጠባሳ ቀላል አልነበረም። ይህም ማኅበረሰቡ ለከፋ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ ተዳርጎ መቆየቱን የአማራ...

በአሜሪካና ኢራን መካከል የሚደረሰው የሰላም ስምምነት ባለ 14 ነጥብ ረቂቅ ይፋ ኾነ።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አሜሪካና ኢራን ወታደራዊ ግጭቶችን ለማስቆም፣ የሆርሙዝ ወሽመጥን ለመክፈትና በ60 ቀናት ውስጥ ዘላቂ የመፍትሄ ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚያስችል የ14 ነጥብ ጊዜያዊ የመግባቢያ ሰነድ ይፋ አድርገዋል። "በአሜሪካ ዩናይትድ ስቴትስ እና በኢራን...