የ95 የዕድሜ ባለጸጋው በምርጫው ድምጻቸውን ሰጡ።
ፍኖተሰላም፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዎች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።
ከእነዚህ መራጮች መካከል ከ95 ዓመት በላይ ዕድሜ ያላቸው ጴጥሮስ ዋነኛው አንዱ ናቸው። ከዚህ ቀደም በነበሩ ምርጫዎች ላይ መሳተፋቸውንም አስታውሰዋል።
በዘንድሮው ምርጫ...
”በሀገር ላይ ድርሻ ስላለን የምንፈልገውን ፓርቲ መርጠናል” አካል ጉዳተኞች
ፍኖተ ሰላም: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቡሬ ከተማ ነዋሪዎች ድምፃቸውን እየሰጡ ይገኛሉ። በምርጫው አካል ጉዳተኞች እየተሳተፉ ነው።
ለአሚኮ አስተያየታቸውን የሰጡት ፍሬው አልማው እና ወንድሙ ታደሰ ምርጫው እስኪደርስ በጉጉት ሲጠብቁ መቆየታቸውን አንሰተዋል። ''እኛ አካል ጉዳተኞች በሀገር...
“በጠብመንጃ ሳይኾን በምርጫ ብቻ መንግሥት እንደሚመሠረት በመረዳቴ ድምፄን ሰጥቻለሁ” የሰላም አማራጭን የተቀበለ ወጣት
ከሚሴ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በከሚሴ ከተማ ድምጹን ለሚበጀው ሲሰጥ አሚኮ ያገኘው የሰላም አማራጭን የተቀበለው ወጣት መሀመድ አማን፤ ከዚህ ቀደም በትጥቅ ትግል ውስጥ እንደነበር ገልጿል።
አሁን ላይ የመንግሥትን እና የሕዝብን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላም...
“ለ7ኛ ጊዜ በመምረጥ ታሪክ አስቀምጫለው” መራጭ
ደብረብርሃን፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቡልጋ ከተማ አሥተዳደር 02 ምርጫ ጣቢያ የተገኙት አቶ ሲሳይ በየነ "መንግሥት በምርጫ መመሥረት እና መጽናት አለበት" በሚል ጽኑ ዕምነት ለ7ኛ ጊዜ ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
ያስተዳድረኛል ያሉትን አካል በነፃነት የመምረጥ ልዩ መብታቸውን...
“ድምጼን የሰጠኹት ለሀገር ሰላም ነው” የዕድሜ ባለጸጋዋ እናት
ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ ፋርጣ አንድ ምርጫ ክልል ነዋሪዎች ድምጽ እየሰጡ ነው።
ወጣቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ ሴቶች እና አረጋውያን በምርጫው እየተሳተፉ ነው።
በከተማዋ ሁለት ምርጫ ጣቢያ ውኃ አገልግሎት "ለ" አንድ ላይ ድምፅ...








