ኅብረተሰቡ የሚገድሉ እና የሚዘርፉ ታጣቂዎችን መታገል አለበት።
ደብረታቦር፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደቡብ ጎንደር ዞን ከጉና በጌምድር ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች በአካባቢያቸው ሰላም በመጥፋቱ ዝርፊያ፣ እገታ እና ግድያ መበራከቱን አንስተዋል።...
የግዥ ሥርዓቱን ከሙስና እና ብልሹ አሠራር መጠበቅ ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) የአማራ ክልል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በሥነ ምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ዙሪያ የክልል ተቋማት የግዥ ፋይናንስ እና ንብረት አሥተዳደር ዳይሬክተሮች ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል።
...
“ኢትዮጵያ በዘመናዊና አረንጓዴ ትራንስፖርት ዓለምን ለመምራት ዝግጁ ናት” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ብክለት ቀናሽ እንቅስቃሴ (ግሪን ሞቢሊቲ) 2025 ዐውደ ርዕይን ከፍተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በአረንጓዴ የብልጽግና ጉዞ ለትውልዱ ምቹ ሀገር...
ኢንተርፕራይዞች የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት ናቸው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ባዛር በአዲስ አበባ ከተማ አስጀምሯል።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማነትን በማሳደግ ረገድ ተጨባጭ ሥራ እየተገበረች መኾኑን የሥራ...
“የትምህርት ዘርፉ የሁሉም የልማት ሥራዎቻችን መሪ ተግባር ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል።
ምክር ቤቱ በጉባኤው ከመከረባቸው ጉዳዮች መካከል የትምህርት ዘርፉ አንደኛው ነው።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር...








