ወጣቱ የአባቶቹን የጀግንነት ሥነ-ልቦና ተላብሶ ለሰላም ዘብ ሊቆም ይገባል።

ደብረ ታቦር: ሚያዝያ 27/2018 (አሚኮ) ለ85ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን መታሰቢያ በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር እና በደቡብ ጎንደር ዞን ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ አስተባባሪነት "ክብር ለኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች" በሚል መሪ መልዕክት ተከብሯል። በበዓሉ...

የታሪክ አደራ በአሁኑ ትውልድ ትከሻ ላይ ነው!

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ጠላቶቿ ቢበዙም በጀግኖች ልጆቿ ደም ታፍራ እና ተከብራ የኖረች የነፃነት ተምሳሌት ሀገር ናት። ሚያዝያ 27 የአርበኞች ቀን ሲታሰብ፣ የታሪክ ማስታወሻ ብቻ ሳይሆን የፅናት፣ የአንድነት እና የሀገር ፍቅር...

“ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት ዓመታት ለሰው ልጅ ነጻነት እና ፍትሕ ጠበቃነቱን አሳይቷል” ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት" ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የዓደባባይ ላይ የምርጫ ቅስቀሳውን አባላቱ እና ደጋፊዎቹ በተገኙበት አካሂዷል። በብልጽግና ፓርቲ የባሕር ዳር...

“ጀግንነት ከሁሉም በፊት ሀገርን ማስቀደም ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 85ኛው የአርበኞች ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ዕለቱን አስመልክተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ “ዛሬ የምናከብረው አባቶቻችን እና እናቶቻችን በፋሺስት ጣሊያን መርዛማ ጋዝ እየተለበለቡ ሕይወታቸውን ሰውተው...

የአርበኞች ተጋድሎ – ለኢትዮጵያ የክብር ማማ!

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የታሪክ ማህደር ውስጥ ደምቀው ከሚታወሱት የጀግንነት ታሪኮች መካከል የአርበኞች ተጋድሎ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። አርበኞች ለነጻነታቸው በዱር በገደሉ ተዋድቀዋል። በወቅቱ የነበረው ፋሽስታዊ ወረራ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለመገዳደር ቢሞክርም በአርበኞቹ...