የቀጣናው የኢኮኖሚ ሞተር ኢትዮጵያ!
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገቷን ለማረጋገጥ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት በማሳደግ ውጤታማ ሥራ እየሠራች ነው።
ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት በኤሌክትሪክ ኀይል ፣ በወደብ አማራጭ፣ በትራንስፖርት እና መሰል የመሠረተ ልማት...
ታላቁ የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ኘሮጀክት የኢትዮጵያ የመቻል ማሳያ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ታሪክ በግዙፍ በጀት እና በሥራ መጠኑ በዓይነቱ ለየት ያለ ሜጋ ፕሮጀክት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ያስጀመሩት ይህ ታላቅ መሠረተ-ልማት...
በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎች ለከተማዋ ውበትን የጨመሩ ናቸው።
ጎንደር: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በጎንደር ከተማ እየተሠራ ያለውን የዞብል ፓርክን የሥራ ሂደት ተመልክተዋል።
በመስክ ምልከታው የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይረጋ ሲሳይ፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...
ከገናና የሰማይ ላይ ስም እስከ ቅንጡ የምድር ላይ ክብር!
አዲስ አበባ: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ በዓለም አቀፍ መድረክ አዲስ ምዕራፍ እየከፈተ ነው። ገናና ክብሩን ጠብቆ እና የታላቅ ሀገር ስም እና ቀለም ተሸክሞ ከሰማይ ሰማይ የነገሠው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በስሙ ልክ...
እንደ ሀገር የሥነ ምግብ ሥርዓቶች እንዲስተካከሉ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ሰኔ 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ምግብ እና ሥነ ምግብ ማኅበር “እየተለዋወጡ ባሉ ተግዳሮቶች ውስጥ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያላቸውን የምግብ እና ሥነ ምግብ ውጤቶች ለማስመዝገብ የሥርዓት አቅምን ማጠናከር" በሚል መሪ መልዕክት 20ኛ ዓመት...







