የአርበኞች ተጋድሎ – ለኢትዮጵያ የክብር ማማ!

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የታሪክ ማህደር ውስጥ ደምቀው ከሚታወሱት የጀግንነት ታሪኮች መካከል የአርበኞች ተጋድሎ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። አርበኞች ለነጻነታቸው በዱር በገደሉ ተዋድቀዋል። በወቅቱ የነበረው ፋሽስታዊ ወረራ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለመገዳደር ቢሞክርም በአርበኞቹ...

“ዛሬ የምንተነፍሰው የነጻነት አየር የእነዚያ ታላላቅ ባለታሪኮች የጽናት ውጤት ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ85ኛው የዐርበኞች የድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያ ለዘመናት ታፍራ እና ተከብራ የኖረች፣ ሊወርሯት የሞከሩትን...

“የባሕር በርን ማስመለስ ከዘመኑ አርበኞች የሚጠበቅ ነው” ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ እየተከበረ በሚገኘው 85ኛው የአርበኞች ድል ላይ ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወራሪ የፋሽስት ኃይሎች ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ይዘው ቢመጡም አርበኛ አባቶች እና እናቶች...

የምሥራቅ ዕዝ ኮር በወሰደው እርምጃ የጠላት የቡድን መሣሪያና ትጥቆችን መማረኩ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በባሕርዳር ዙሪያ መሸንቲ አካባቢ የሀገር ኩራት የሆነው የምሥራቅ ዕዝ ኮር አንድ ሬጅመንት ባደረገው ስኬታማ ኦፕሬሽን የፅንፈኛዉን የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎችን መማረኩ ታውቋል። ​ ​የሬጅመንቱ የሠራዊት አባላት በቆራጥነትና በላቀ...

“ኢትዮጵያዊነት ማንነት ነው፤ ይህን ማንነት ማስከበር ደግሞ የትውልዱ ድርሻ ነው”

ባሕዳር፡ ሚያዚያ 27/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአርበኞች ቀን የድል ቀን ብቻ አይደለም። የቀደምት አባቶችን ተጋድሎ፣ የሀገር ፍቅር፣ ጽናት፣ አንድነት እና ኢትዮጵያዊ ሥነልቦና ለቀጣዩ ትውልድ የሚያስተምር ትልቅ የታሪክ መዝገብ ጭምር ነው። የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር እና ተመራማሪ ገረመው...