“ከራሴ ባሻገር ለሀገሬ ሕልም አለኝ” ባለ ራዕዩ ወጣት

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ገና የስድስተኛ ክፍል እያለሁ ምን መኾን ትፈለግጋለህ? ስባል አውሮኘላን አብራሪ ነበር መልሴ" ይላል የዛሬው ባለታሪካችን። ምንም የቴክኖሎጂ የፈጠራ ዕውቀት እንዳልነበረውም መነሻውን ያስታውሳል። እምቅ ፍላጎት መነሻው መኾኑን ነግሮናል። በደብረ ታቦር...

የበደልነውን ሕዝብ ለመካስ ዝግጁ ነን። ‎ ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ እና አካባቢው በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል። የሰላም አማራጭ የተቀበሉትን ታጣቂዎች በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የሀገር መከለካያ ሠራዊት መሪዎች...

የአምባሳደር ያለው አባተ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ።

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት የኀላፊነት ደረጃዎች ሀገራቸውን በታማኝነት ሲያገለግሉ የቆዩት የአምባሳደር ያለው አባተ የቀብር ሥነ ሥርዓት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ወዳጅ ዘመዶች እና የቀድሞ የሥራ ባልደረቦቻቸው በተገኙበት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

የጸጥታ ኀይሉ ያለውን ዝግጅነት እና ቅንጅት በማጠናከር የሕዝቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ እየሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ ምክትል አዛዥ ለኦኘሬሽናል ሜጀር ጀኔራል ተስፋዬ ረጋሳ በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዳንግላ ወረዳ ዙሪያ በጊሳ ንዑስ ወረዳ ተሠማርቶ ከሚገኘው ከአማራ ክልል የጸጥታ ኀይል ጋር...

በአማራ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ

1 ነጥብ 54 ቢሊዮን ችግኞች ተዘጋጅተዋል ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃን ከገቢ ማስገኛ ሥራዎች ጋር ለማስተሳሰር በትኩረት እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የክልሉ ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና...