በፍኖተ ሰላም ከተማ የተጀመረው የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታ እየቀየረ ነው።
ፍኖተ ሰላም: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በፍኖተ ሰላም ከተማ የተጀመረው የኮሪደር ልማት የነዋሪዎችን የመሠረተ ልማት ጥያቄ ከመመለስ ባለፈ በአካባቢው ለሚገኙ ወጣቶች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠሩ ተገልጿል።
የከተማዋ ነዋሪ አቶ ሽፈራው በቄ በልማቱ መጀመር መደሰታቸውን ገልጸው...
በምርጫው ቀን መሥሪያ ቤቶች ዝግ ኾነው ዜጎች ድምጻቸውን እንደሚሰጡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ቦርዱ ሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የድምፅ መስጫ ቀንን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ይዘት እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ...
“በቦረና እየተገነባ ያለው ግዙፉ የውኃ ፕሮጀክት የነዋሪዎችን ሕይወት እየቀየረ ነው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ግዙፉ የቦረና የመጠጥ ውኃ አቅርቦት ፕሮጀክት ለኅብረተሰቡ አስተማማኝ የንጹሕ ውኃ አቅርቦት ተደራሽ በማድረግ፣ በምሥራቅ ቦረና እና በቦረና ዞኖች የሚገኙ...
💻🏢በክልሉ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው ኮምፒውተሮች ተሰራጩ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው ኮምፒውተሮችን ለዞኖች እና ለከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያዎች ድጋፍ አድርጓል።
በድጋፉ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ...
የኢድ አል አደሃ በዓል መታዘዝን በተግባር ያስተማረ ነው።
አዲስ አበባ: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል አደሃ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች ተከብሯል።
በዓሉን ሲያከብሩ ካገኘናቸው መካከል ኡስታዝ ጀማል በሽር ለሀገር እና ለማኅበረሰብ መሰረት የኾነው ቤተሰብ በነብዩ...








