ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እየተካሄደ መኾኑን የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች ገለጹ።
ደብረብርሃን፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እና የአርጎባ አንድነት ጀበርቲን ፓርቲን በመወከል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚወዳደሩ ዕጩዎች በተለያዩ ምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፓርቲን በመወከል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር...
የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የምርጫ ጣቢያዎችን ተዘዋውረው እየተመለከቱ ነው።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት መጀመሩን ተከትሎ፣ የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ የምርጫ ጣቢያዎችን መከፈት ለመታዘብና አጠቃላይ የምርጫውን ሂደት ለመገምገም በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ ምርጫ ጣቢያዎችን...
“የምመርጠው ጠባቂ እንዲኖረኝ ነው” የ95 ዓመቱ የእድሜ ባለጸጋ
ደብረብርሃን: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በደብረብርሃን ከተማ ድምፃቸውን ከሰጡት መካከል የ95 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ ጋሽ ብዙነህ መሐመድ አንዱ ናቸው።
እኝህ አባት ዕድሜያቸው ሳይበግራቸው ወደ ምርጫ ጣቢያ ያቀኑት የምርጫ እና የመሪ አስፈላጊነት በጥልቅ...
“ምርጫ ለአንድ ሀገር የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ነው” የከሚሴ ከተማ ነዋሪዎች
ከሚሴ: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች እየተካሄደ ይገኛል።
በከሚሴ ከተማ የምርጫ ጣቢዎች ላይ ድምጻቸውን እየሰጡ ነዋሪዎች ለቀጣይ አምስት ዓመታት ይመራናል ያልነውን አካል በካርዳችን መርጠናል ብለዋል።
"ምርጫ ለአንድ ሀገር...
ምርጫ አለመግባባቶችን በሠለጠነ መንገድ መፍትሔ ለመስጠት የሚያስችል መሳሪያ ነው።
ፍኖተሰላም: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በፍኖተ ሰላም ከተማ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን እየሰጡ ያሉ የከተማዋ ነዋሪዎች የድምጽ መስጠት ሂደቱ ሰላማዊ መኾኑን ገልጸዋል።
ወጣት አምበሉ ቢያድግልኝ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጹን በነጻነት መስጠቱን ተናግሯል።
ሂደቱ ነጻ፣ ፍትሐዊ እና...







