“ምርጫ ለአንድ ሀገር የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ነው” የከሚሴ ከተማ ነዋሪዎች

7
ከሚሴ: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች እየተካሄደ ይገኛል።
በከሚሴ ከተማ የምርጫ ጣቢዎች ላይ ድምጻቸውን እየሰጡ ነዋሪዎች ለቀጣይ አምስት ዓመታት ይመራናል ያልነውን አካል በካርዳችን መርጠናል ብለዋል።
“ምርጫ ለአንድ ሀገር የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ መሠረት እንደኾነም” አንስተዋል።
ዘጋቢ:- ይማም ኢብራሒም
#Ethiopian-electio #ኢትዮጵያ-ትመርጣለች
የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ !
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
Previous articleምርጫ አለመግባባቶችን በሠለጠነ መንገድ መፍትሔ ለመስጠት የሚያስችል መሳሪያ ነው።
Next article“የምመርጠው ጠባቂ እንዲኖረኝ ነው” የ95 ዓመቱ የእድሜ ባለጸጋ