“ሚሊሻ ለሕዝብ እና ለሀገር የሚኖር ሁነኛ የሰላም እና የልማት ዘብ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

  ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን 30ኛ ዓመት የምሥረታ ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር በባሕር ዳር ከተማ ተካሄዷል። ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ፤ ሚሊሻ ከሕዝብ አብራክ የወጣ፤ ከሕዝብ ጋር የሚኖር እና ለሕዝብም...

“ሚሊሻ የሕዝብ የሰላም ዋስትና ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

  ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን የሚሊሻ 30ኛ ዓመት የምሥረታ ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብሩን በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ እንደ ሀገር ተወስኖ፣...

“ሚሊሻ የቁርጥ ቀን የሕሊና ወታደር ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

  ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በባሕርዳር በተካሄደው የአማራ ክልል ሚሊሻ 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ላይ ተገኝተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ሚሊሻ የሀገር እና የሕዝብ...

“ምርጫውን ለማደናቀፍ የውጭ ባዳዎች እና የውስጥ ባንዳዎች ያደረጉት ዕቅድ ከሽፏል” የሰላም ሚኒስትር ሙሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፡ ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስትር ሙሐመድ እድሪስ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫው እንዳብራሩት ለውጡን የማይፈልጉ አካላት ሀገራችን እንዳትረጋጋ ዘመናዊ ቴክኖሎጅን እና ሚዲያን በመጠቀም የተለያዩ አፍራሽ ተግባራትን ሲያከናውኑ ቆይተዋል። የመንግሥትን ሥልጣን በኀይል ለመንጠቅ...

ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ሃሳብ ቀጥሎ ቀርቧል። ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ...